ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ 510 ልጆች የገና ሥጦታ ተበረከተ

ታህሳስ 25/2015 ዓ.ም. አዲስ አበባ፤ ቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ በዎርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ አስተባባሪነት ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ ልጆች በተዘጋጀ የገና ሥጦታ መረሀ-ግብር ላይ በመሳተፍ ለ510 ልጆች የአልባሳት ስጦታ አበርክቷል፡፡ ተቋሙን በመወከል ስጦታውን ያበረከቱት…

Continue Readingለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ 510 ልጆች የገና ሥጦታ ተበረከተ

VisionFund Microfinance signed a strategic partnership agreement with World Vision Ethiopia

VisionFund Microfinance signed a strategic partnership agreement with World Vision Ethiopia VisionFund Microfinance signed a ‘Strategic Partnership Framework’ agreement with World Vision Ethiopia on July/2022 at Nexus Hotel where all…

Continue ReadingVisionFund Microfinance signed a strategic partnership agreement with World Vision Ethiopia

ማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ

በማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ ስር የሚገኙ ቅርንጫፎች የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ደረጃ አስጠብቀን እንሄዳለን አቶ ይድነቃቸው አምሳል የቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ ደቡብ አካባቢ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሥ/አስኪያጅ የቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ ደቡብ አካባቢ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በስሩ 12 ቅርንጫፎች…

Continue Readingማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ

የሀዋሳ ቅርንጫፍ ከ30ሚ ብር በላይ ለሴቶች ብድር መስጠቱን ገለጸ

የሀዋሳ ቅርንጫፍ ከ30ሚ ብር በላይ ለሴቶች ብድር መስጠቱን ገለጸ ቪዥንፈንድ ማክሮፋይናንስ አ.ማ ሐዋሳ ቅርንጫፍ በ2014 ዓ.ም በ6 ወር ብቻ ለሴቶች ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ብድር መስጠቱን የቅርንጫፉ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ…

Continue Readingየሀዋሳ ቅርንጫፍ ከ30ሚ ብር በላይ ለሴቶች ብድር መስጠቱን ገለጸ

ሁሉም ቅርንጫፎች በኮር ባንኪንግ ሲስተም መገናኘታቸው ለዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መሰረት ነው

ቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ የቅርንጫፍ ብዛት 97 ደርሷል፡፡ ተቋሙ በአመቱ 100 ቅርንጫፍ የመድረስ እቅድ ይዞ በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ ቅርንጫፍ መክፈት ጎን ለጎን ሁሉም ቅርንጫፎች ዘመኑ የደረሰበትን ዘመናዊ የፋይናንስ ሥርዓት እንዲኖራቸው ያለሰለሰ ጥረት ያደርጋል፡፡ ቅርንጫፎቹ በሙሉ ቀልጣፋና ፈጣን…

Continue Readingሁሉም ቅርንጫፎች በኮር ባንኪንግ ሲስተም መገናኘታቸው ለዲጅታል ባንኪንግ አገልግሎት መሰረት ነው

ቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ ወጣቶችን የብድር ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ከሰላም የሕፃናት መንደርና ከሲዲሲ ጋር ተፈራረመ

ቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ ወጣቶችን የብድር ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ከሰላም የሕፃናት መንደርና ከሲዲሲ ጋር ተፈራረመ ቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ ወጣቶችን የብድር ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለውን ስምምነት ከሰላም የሕፃናት መንደር (Selam Children’s Village) እና ከኢትዮጵያን…

Continue Readingቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ ወጣቶችን የብድር ተጠቃሚ የሚያደርግ ስምምነት ከሰላም የሕፃናት መንደርና ከሲዲሲ ጋር ተፈራረመ

የግማሽ ዓመት ሥራ አፈጻጸም በመገምገም የአመቱ እቅድ ለማሳካት የድርጊት መርሀግብር ተዘጋጅቷል

የግማሽ ዓመት ሥራ አፈጻጸም በመገምገም የአመቱ እቅድ ለማሳካት የድርጊት መርሀግብር ተዘጋጅቷል ቪዥንፈንድ ማይክሮፋይናንስ አ.ማ የግ ማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሁሉም የማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች በተገኙበት ለ2 ተከታታይ ቀናት ከጥር 6-7/2014 ዓ.ም ተገምግሟል፡፡ ሁሉም ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች የስድስት ወር…

Continue Readingየግማሽ ዓመት ሥራ አፈጻጸም በመገምገም የአመቱ እቅድ ለማሳካት የድርጊት መርሀግብር ተዘጋጅቷል